2023-04-27
Added · Updated
Proclamation No. 718/2011 establishes the legal framework for the national payment system in Ethiopia, defining key terms such as operators, participants, clearing houses, and settlement systems. It grants the National Bank of Ethiopia the authority to establish, own, operate, regulate, and supervise an integrated payment system and a central securities depository. The Proclamation requires all system operators, except the National Bank, to obtain prior written authorization and prohibits unauthorized entities from operating systems or making major structural changes without approval. It further empowers the National Bank to set technical standards, governance rules, and conditions for the issuance of payment instruments to ensure the safety, security, and efficiency of the financial infrastructure.
ÃNÇ êU Unit Price nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1 Negarit G. P.O.Box 80001
yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK ØÁ‰L nU¶T Uz¤È FEDERAL NEGARIT GAZETA OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA bxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK yÞZB twµ×C MKR b¤T «ÆqEnT ywÈ ¥WÅ xêJ qÜ_R 7)08/2ሺ3 የብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት አዋጅ ……ገጽ 6¹þ7 CONTENTS Proclamation No. 718/2011 National Payment System Proclamation…….. Page 6007 አዋጅ ቁጥር 7)08/2ሺ3 የብሔራዊ የክፍያ ሥርዓትን ለመደንገግ የወጣ አዋጅ ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት የሀገሪቱ ፋይናንስ መሠረተ ልማት ዋነኛ አካል በመሆኑ የሥርዓቱ ደህ ንነት፣ አስተማማኝነትና ቅልጥፍና የፋይናንስ ሥር ዓት መረጋጋትን፣ የኢኮኖሚ ዕድገትንና የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ በመሆኑ፤ የብሔራዊ የክፍያ ሥርዓቱን ደህንነት፣ አስተማ ማኝነትና ቅልጥፍና ለማረጋገጥ ሥርዓቱ ስለሚቋ ቋምበት፣ ስለሚተዳደርበት፣ አሰራሩ ስለሚመራበት እንዲሁም ቁጥጥርና ክትትሉ ስለሚካሄድበት ሁኔታ ህግ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀፅ $5 /1/ መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ክፍል አንድ ጠቅላላ
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6008 1/ “መዝገብ፣ ሪከርድ፣ ሂሳብ፣ ሰነድ ወይም መረጃ” ማለት በወረቀት ወይም በኤሌክትሮኒክ፣ በኦፕቲ ካል፣ በማግኔቲክ ወይም በማናቸውም መልክ የተቀረፀን ወይም የተከማቸን መዝገብ፣ ሪከርድ፣ ሂሣብ፣ ሰነድ ወይም መረጃ ነው፤ 2/ “ካርድ” ማለት በየጊዜው ከሂሳብ ውስጥ ገን ዘብ ለማግኘት ወይም ክፍያ ለመፈፀም የሚ ያገለግል ማንኛውም ካርድ ወይም ሂሣብ ለማንቀሳቀስ የሚያስችል ኮድ ወይም ሌላ ዘዴ ወይም መሳሪያ ሲሆን የዴቢት፣ የክሬ ዲት እና የተከማቸ እሴት ካርድን ይጨም ራል፤ 3/ “የግብይት ማዕከል” ማለት በሂሣብ ማወራ ረድ ሥርዓት ውስጥ ከእያንዳንዱ ሻጭ ገዢ እና ለእያንዳንዱ ገዢ ሻጭ የሆነ አካል ነው፤ 4/ “ማዕከላዊ የዋስትና ሰነዶች ግምጃ ቤት” ማለት የዋስትና ሰነድ ወይም ሌላ የፋይናንስ መሳሪያን አካላዊ እንቅስቃሴ በመግታት በመዝገቡ መዝግቦ የሚይዝና ሰነዱ ከአንዱ ወደ ሌላው ሰው በዚሁ መዝገብ ላይ በሚ ደረግ የስመ ባለቤትነት ዝውውር ማስተካከያ ብቻ እንዲተላለፍ የሚያደርግ አካል ነው፤ 5/ “ሂሳብ ማጣራት” ማለት ሂሣብ ከማወራረድ አስቀድሞ የሚሰራውን የገንዘብ ወይም የዋ ስትና ሰነዶችን የማስተላለፍ ትእዛዞች የመ ላክ፣ የማስታረቅ እና የማረጋገጥ ሂደት ሆኖ ሂሣብ ለማወራረድ እንዲያስችል የክፍያ ትዕዛዞችን ማቻቻልና የተጣራ የመጨረሻ ተከፋይ ሂሳብ ማሳወቅን ያካትታል፤ 6/ “የሂሳብ ማጣሪያ ተቋም” ማለት ብሔራዊ ባንክ ወይም ማናቸውም በብሄራዊ ባንክ የሂ ሳብ ማጣራት አገልግሎት እንዲሰጥ የተፈቀ ደለት አካል ሲሆን በሌላ ህግ እውቅና የተሰ ጠውን የሂሳብ ማጣሪያ ተቋም አይጨም ርም፤ 7/ “የሂሣብ ማጣሪያ ሥርዓት” ማለት ተሳታ ፊዎች ከገንዘብ፣ ከዋስትና ሰነዶች ወይም ሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች ጋር በተያ ያዘ በተማከለ ሁኔታ ወይም በአንድ በተወ ሰነ ሥፍራ እርስ በርሳቸው መረጃ የሚያቀ ርቡበት እና የሚለዋወጡበት ስርዓት ሲሆን ተሳታፊዎች ግዴታቸውን የማወራረድ ሂደት ለማመቻቸት በሁለትዮሽ ወይም በብ ዙዮሽ ሆነው በሂሣብ መጠናቸው ላይ ለመድረስ የሚጠቀሙበትን የስሌት አሰራር ይጨምራል፤ 1/ “book, record, account, document or information” means a book, record, account, document or information recorded or stored in any media including paper or data stored by electronic, optical, magnetic or in any other form; 2/ “card” means any card, or other device, including a code or any other means of access to an account, that may be used from time to time to obtain or deposit money or to make payment, and includes a debit, credit and stored-value card;
3/ “central counterparty” means an entity that is the buyer to every seller and the seller to every buyer in a settlement system;
4/ “central securities depository” means an entity in whose register securities or other financial instruments are immobilized so as to enable their transactions to be finally processed by book entry; 5/ “clearing” means the process of transmitting, reconciling and confirming funds or securities transfer instructions prior to settlement and includes the netting of instructions and the establishment of final positions for settlement; 6/ “clearing house” means the National Bank or an entity authorized by the National Bank that provides clearing services but excludes a clearing house recognized under any other law; 7/ “clearing system” means a system whereby participants present and exchange information relating to the transfer of funds, securities or other financial instruments to each other through a centralized system or at a single location and includes mechanisms for the calculation of participants’ positions on a bilateral or multilateral basis with a view to facilitating the settlement of their obligations; 6¹þ8
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6009 8/ “ኤሌክትሮኒክ” ማለት ከብሔራዊ የክፍያ ስርዓት ጋር በተያያዘ አገልግሎት ላይ የሚ ውል ኤሌክትሪካል፣ ዲጂታል፣ ማግኔቲክ፣ ኦፕቲካል፣ ባዮሜትሪክ፣ ኤሌክትሮኬሚ ካል፣ ሽቦ አልባ፣ ኤሌክትሮማግኔቲክ ቴክኖ ሎጂ ወይም ሌላ ማንኛውም ቴክኖሎጂ ነው፤ 9/ “ኤሌክትሮኒክ ኮሙኒኬሽን” ማለት ወጥ በሆነ ፎርማት፡- ሀ/ በማየት ወይም በማዳመጥ በግልጽና በቀላሉ ለመረዳት፤ እና ለ/ በመልዕክቱ ውስጥ ያለውን መረጃ በማተም፣ በመቅዳት ወይም በሌላ ማናቸውም መንገድ ለማግኘትና በቀ ጣይ ለመጠቀም በሚያስችል መልኩ፤ መልዕክት በኤሌክትሮኒክ መለዋወጥ ነው፤ 0/ “ኤሌክትሮኒክ መሳሪያ” ማለት የኤሌክትሮ ኒክ ተርሚናል ሲሆን ኮምፒውተር፣ የሽያጭ ነቁጥ፣ ራስ ሠር የክፍያ ማሽን፣ ስልክ እና ሌሎች ተመሳሳይ መገልገያዎችን ይጨም ራል፤ 01/ “የኤሌክትሮኒክ ፊርማ” ማለት መልዕክቱ ከያዘው መረጃ ጋር በተያያዘ፣ የፈራሚውን ትክክለኛነት እና ማንነት ለመለየትና በመል ዕክቱ የተካተተው መረጃ በፈራሚው የፀደቀ ወይም ተቀባይነት ያገኘ መሆኑን ለማረጋ ገጥ ጥቅም ላይ የሚውል ከመረጃ መልዕክት ጋር የተቆራኘ ወይም ከመልዕክቱ ጋር ምክ ንያታዊ በሆነ አኳኋን የተያያዘ በኤሌክት ሮኒክ መልክ ያለ መረጃ ነው፤ 02/ “የፋይናንስ ተቋም” ማለት ባንክ፣ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም፣ የፓስታ ቁጠባ፣ የሐዋላ ድርጅት፣ መድን ሰጪ ኩባንያ ወይም በብሔራዊ ባንክ የሚወሰን ሌላ ተመሳሳይ ተቋም ነው፤ 03/ “ገንዘብ ማስተላለፍ” ማለት በማናቸውም ሰው አነሳሽነት በፋይናንስ ተቋም ከተቀመጠ ሂሳብ ላይ ገንዘብ ወጪ ወይም ገቢ እንዲ ደረግ ለተቋሙ በሚሰጥ ትዕዛዝ ወይም ሥልጣን ወይም በቀረበ ጥያቄ መሠረት በክ ፍያ ወይም በሀዋላ የሚደረግ ማናቸውም የገንዘብ ማስተላለፍ ሆኖ በሽያጭ ነቁጥ ወይም በራስ ሠር የክፍያ ማሽን የሚፈፀም ክፍያን፣ በተቋሙ በቀጥታ የሚከናወን ገቢ ወይም ወጪን፣ በስልክ፣ በኢንተርኔት፣ በካ ርድ ወይም በሌሎች መገልገያዎች አማካ ኝነት የሚደረግ ማስተላለፍን ያጠቃልላል፤ 8/ “electronic” mans electrical, digital, magnetic, optical, biometric, electrochemical, wireless or electromagnetic technology or any other technology used in relation to the national payment system; 9/ “electronic communication” mans electronic exchange of messages in a standardized format that allows: a) visual display or listening of data that is clear and readily understandable; and b) receiving and retaining the information in the message for subsequent retrieval such as by printing, recording or any other means for later use; 10/ “electronic equipment” means electronic terminal including computer, points of sale, automated teller machine, telephone and other similar devices; 11/ “electronic signature” means a data in an electronic form, affixed to or logically associated with, an electronic message, which may be used to guarantee the authenticity and identify the signatory in relation to the date message and to indicate the signatory’s approval of the information contained in the data message; 12/ “financial institution” means a bank, a microfinancing institution, postal savings, money transfer institution, an insurance company or such other similar institution as determined by the National Bank; 13/ “funds transfer” means any transfer of funds, either representing an order of payment or a transfer of money, which is initiated by a person by way of instruction, authorization or order to a financial institution to debit or credit an account maintained with that financial institution and includes point of sale transfers, automated teller machine transactions, direct deposits or withdrawal of funds, transfers initiated by telephone, internet, card or other devices; 6¹þ9
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6010 04/ “ከፍተኛ ዋጋ ያለው ገንዘብ የማስተላለፍ ሥርዓት” ማለት የገንዘብ መጠኑ በብሔራዊ ባንክ የሚወሰን ሆኖ ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ገንዘብ በኤሌክትሮኒክ መንገድ ማስተላለፍ ሲሆን ይህም የሚከተሉትን ያካትታል፡- ሀ/ ባንክ ለባንክ የሚደረግ የገንዘብ ማስተላ ለፍ ስርዓትን፤ ለ/ ከፍተኛ ቅድሚያ የሚሰጠውንና አጣዳፊ የሆነን የመንግሥት ገንዘብ ማስተላለፍን፤ ሐ/ የዋስትና ሰነዶችን ማጣራት እና ማወራረ ድን፤ ወይም መ/ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ብሎ የሚወስነው ማናቸውም የገንዘብ ማስተላ ለፍ ስርዓትን፡፡ 05/ “ብሔራዊ ባንክ” ማለት የኢትዮጵያ ብሔ ራዊ ባንክ ነው፤ 06/ “ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት” ማለት በኢት ዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውስጥ ቀጥሎ የተመለከቱትን ያካትታል፡- ሀ/ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ገንዘብ ወይም የክፍያ ትዕዛዞችን መላክ፣ መቀበል፣ ክፍያ ማካሔድ ወይም ማስተላለፍን፤ ለ/ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነዶችን ማውጣ ትና ማስተዳደርን፤ ሐ/ የክፍያ፣ የሂሣብ የማጣራትና የማወራ ረድ ስርዓቶችን፤ መ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ በተራ ፊደል /ሐ/ ስር ከተመለከቱት ስርዓቶች ጋር የተያያዙ ስምምነቶች እና የአሰራር መመሪያዎ ችን፤ እና ሠ/ የክፍያ አገልግሎት የሚሰጡ፣ ኦፕሬ ተሮች፣ ተሳታፊዎች፣ የክፍያ መፈፀ ሚያ ሰነድ አውጪዎች እና በእነዚህ ስም በውክልና ወይም አገልግሎትን በሶስተኛ ወገን ለማሰራት በሚደረግ ስምምነት በሙሉ ወይም በከፊል በሃገር ውስጥ የሚሰሩ ማናቸውም ሶስተኛ ወገኖችን፤ 07/ “ማቻቻል” ማለት ግዴታን ለማወራረድ በአንድ የክፍያ ስርዓት ስር ባሉ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ የስርዓቱ ተሳታ ፊዎች መካከል ያሉትን የክፍያ ግዴታዎች በማጣጣት ወይም በማስተካከል የተጣራ የክፍያ ግዴታ ወይም የተጣራ የሂሣብ መዝጊያ ዋጋ መወሰን ነው፤ 14/ “large value funds transfer system” means large value electronic fund transfers, the amount of which shall be determined by the National Bank, which consists of: a) an inter-bank funds transfer system; b) high priority and time critical government fund transfer; c) clearing and settlement of securities of the government; or d) any other fund transfer system prescribed by the National Bank as large value. 15/ “National Bank’ means the National Bank of Ethiopia; 16/ “national payment system” means a system in the Federal Democratic Republic of Ethiopia that consists of the following : a) sending, receiving and processing of orders of payment or transfers of money in domestic or foreign currencies: b) issuance and management of payment instruments; c) payment, clearing and settlement systems; d) arrangements and procedures associated to those systems specified under paragraph (c) of this sub-article; and e) payment service providers, including operators, participants, issuers of payment instruments and any third party acting on behalf of them, either as an agent or by way of outsourcing agreements, whether entirely or partially operating in the country; 17/ “netting” means the determination of the net payment obligations or the determination of the net termination value of settlement obligations by setting off or adjusting the payment obligations between two or more participants within the payment system; 6¹þ0
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6011 08/ “ኦፕሬተር” ማለት ብሔራዊ ባንክ፣ የገንዘብ ተቋም ወይም በብሔራዊ ባንክ ኦፕሬተር እንዲሆን ፈቃድ የተሰጠው ሌላ ማናቸውም አካል ነው፤ 09/ “ተሳታፊ” ማለት በክፍያ፣ በሂሣብ ማጣራት ወይም በማወራረድ ሥርዓት ውስጥ የሚሳተፍ አካል ሲሆን ይህም በብሔራዊ ባንክ ወይም በሌላ ማናቸውም ሂሳብ የማወራረድ ስራ በሚሰራ አካል ዘንድ የማወራረጃ ሂሳብ የሚከፍትና የሚይዝ ቀጥተኛ ተሳታፊ ወይም በቀጥተኛ ተሳታፊ የማወራረጃ ሂሣብ በኩል ብቻ ግዴታ ውን ለማወራረድ የሚችል ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳታፊ ሊሆን ይችላል፤ !/ “የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ” ማለት አንድ ሰው ገንዘብ፣ ዕቃ ወይም አገልግሎት እንዲያገኝ ወይም ክፍያ እንዲፈፅም ወይም ገንዘብ እንዲያስ ተላልፍ የሚያስችለው ግዙፍነት ያለውም ሆነ የሌለው ማናቸውም ሰነድ ሲሆን ቼክን፣ ድራፍትንና ካርድን ይጨምራል፤ !1/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ !2/ “አነስተኛ ገንዘብ የማስተላለፍ ሥርዓት” ማለት በብሔራዊ ባንክ የሚከናወነውንና የሚተዳደረውን የቼክ ማጣራት እና በብሔ ራዊ ባንክ የተፈቀደ ማናቸውም ዓይነት አነስተኛ ገንዘብ ማስተላለፍ ስርዓት የሚ ይዝ የገንዘብ ማስተላለፍ ሥርዓት ነው፤ !3/ “ሂሣብ ማወራረድ” ማለት ገንዘብ፣ የዋስትና ሰነድ ወይም የፋይናንስ ሰነድን በማስተላለፍ በሁለት ወይም ከዚህ በላይ በሆኑ ወገኖች መካከል ያለን ግዴታ የመወጣት ድርጊት ነው፤ !4/ “የሂሣብ ማወራረድ ደንብ” ማለት የክፍያ ግዴታዎች የሚሰሉበት፣ የሚቻቻሉበት ወይም የሚወራረዱበትን ሁኔታ የሚደነግግ ደንብ ነው፤ !5/ “ሂሣብ ማወራረድ ሥርዓት” ማለት የክፍያ እና የሂሣብ ማወራረድ ግዴታዎችን ለመወ ጣት እንዲያስችል በብሔራዊ ባንክ የተቋ ቋመና የሚከናወን ወይም በብሔራዊ ባንክ የተፈቀደለት ማናቸውም ሂሳብ ለማወራረድ የተቋቋመ ሥርዓት ነው፤ !6/ “የተከማቸ እሴት” ማለት ለክፍያ እንዲጠቅም ሆኖ በገንዘብ የተመደበ ወይም ያልተመደበ ዋጋ የሚወክል በኮምፒውተር ቺፕ ወይም በሌላ ማናቸውም መገልገያ መጠኑ የተመዘገበ የእሴት ክምችት የሚያካትት ነው፤ 18/ “operator” means the National Bank, a financial institution or any other entity authorized by the National Bank as operator; 19/ “participant” means a party who participates in a payment, clearing or settlement system as a direct participant which opens and maintains a settlement account at the National Bank or any other settlement entity or an indirect participant which shall only be able to settle its obligations due through the account of a direct participant; 20/ “payment instrument” means any instrument, whether tangible or intangible, that enables a person to obtain money, goods or service or to otherwise make payment or transfer money such as cheques, drafts and cards; 21/ “person” means any natural or juridical person; 22/ “retail funds transfer system” means a fund transfer system consisting of the cheque clearing system operated and administered by the National Bank and any type of retail fund transfer system authorized by the National Bank; 23/ “settlement” means the act of discharging obligations by transferring funds, securities or financial instruments between two or more parties; 24/ “settlement rule” means the rule that provide the basis upon which payment obligations are calculated, netted or settled; 25/ “settlement system” means a system for the discharge of payment and settlement obligations established and operated by National Bank or any other settlement system authorized by the National Bank; 26/ “stored value” means a representation of value that is intended to be used to make a payment which includes units of value recorded in a computer chip or any other device and may or may not be denominated by reference to units of a currency; 6¹þ01
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6012 !7/ “የተከማቸ እሴት ካርድ” ማለት የገንዘብ መጠኑ ከፍ ወይም ዝቅ ሊደረግ የሚችል የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ነው፤ !8/ “ሥርዓት” ማለት የክፍያ፣ የሂሣብ ማጣራት እና የሂሳብ ማወራረድ ሥርዓትን ያጠቃልላል፣ !9/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴት ጾታንም ይጨምራል፡፡ 3. የተፈፃሚነት ወሰን ይህ አዋጅ የብሔራዊ ክፍያ ሥርዓትን በሚመ ለከቱ ማናቸውም ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ክፍል ሁለት ስለብሔራዊ ባንክ ሥልጣንና ተግባር እና ፈቃድ ስለመስጠት 4. ሥልጣንና ተግባር 1/ ብሔራዊ ባንክ፡- ሀ/ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ገንዘብ እና አነስ ተኛ ገንዘብ የማስተላለፍ ስርዓቶችን የያዘ የተቀናጀ የክፍያ ሥርዓት፤ እና ለ/ ማዕከላዊ የገንዘብ ሰነዶች ግምጃ ቤትን፤ ያቋቁማል፣ በባለቤትነት ይይዛል፣ ስራውን ያከናውናል፣ በስርዓቱ ይሳተፋል፣ ይቆጣጠ ራል፣ ይከታተላል፡፡ 2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ብሔራዊ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 5)(1/2ሺ አንቀጽ 5 /05/ ከተሰጠው ስልጣን በተጨማሪ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡- ሀ/ ሰዎች፡-
/1/ ስርዓትን እንዲያቋቁሙና እንዲያከ ናውኑ፤ እና
/2/ የክፍያ መፈፀሚያ መሳሪያዎችን እንዲያወጡ፤ ፈቃድ የመስጠት፡፡ ለ/ በሥራ ላይ ሊውሉ የሚችሉ የክፍያ መፈፀ ሚያ ሰነዶችን የመሰየም እና እነዚህን በሚመለከት ገደቦችን፣ ሁኔታዎችን እና ደረጃዎችን የመወሰን፣ 27/ “stored value card” means a prepaid card in which the record of funds can be increased or decreased; 28/ “system” includes a payment, clearing and settlement system; 29/ any expression in the masculine gender includes the feminine. 3. Scope of Application This Proclamation shall be applicable to all matters related to the national payment system. PART TWO POWERS AND DUTIES OF THE NATIONAL BANK, AND ISSUANCE OF AUTHORIZATION 4. Powers and Duties 1/ The National Bank shall establish, own, operate, participate in, regulate and supervise: a) an integrated payment system consisting of a large value funds transfer system and retail funds transfer system ; and b) central securities depository. 2/ Without prejudice to the generality of subarticle (1) of this Article, in addition to the powers vested in it under Article 5(15) of Proclamation No. 591/2008, the National Bank shall have the powers and duties to: a) authorize persons to: (1) establish and operate a system; and (2) issue payment instruments; b) designate payment instruments that can be issued and determine conditions, limitations and standards for their issuance; 6¹þ02
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6013 ሐ/ ለስርዓቶች አስተዳደር፣ አሰራርና አመራር ገደቦችን፣ ደንቦችን፣ የአሰ ራር መመሪያዎችንና ደረጃዎችን የማ ውጣትና መከበራቸውን በየጊዜው የማረጋገጥ፤ መ/ ተሳታፊዎችና ኦፕሬተሮች፡- /1/ የሥርዓት መሠረተ ልማቶችን ለመገንባ ትና እርስ በርሳቸውም ተናባቢ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስፈልጋቸውን ኢንቨስት መንት፤ /2/ ወጪ ስለሚጋሩበት ሁኔታ፤ /3/ ለሚሰጡት አገልግሎት የሚያስ ከፍሉትን ክፍያ፤ እና /4/ በአንድ ጊዜ በጥሬ ገንዘብ መክፈል የሚችሉትን ከፍተኛ የገንዘብ መጠን፤ የመወሰን፡፡ ሠ/ ኦፕሬተሮች፣ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች ዳይሬክተሮችና ዋና ስራ አስ ፈፃሚዎች ማሟላት የሚገባቸውን መሠረ ታዊ መስፈርቶች የማውጣት፤ ረ/ ለተሳታፊዎች ወይም ለግብይት ማዕ ከል የአጭር ጊዜ ብድር የመስጠት፤ ሰ/ ለፌዴራል መንግሥት የዋስትና ሰነ ዶች የግብይት ማዕከል የመሆን፤ ሸ/ ለተሳታፊዎች የባለአደራነትና የሂሣብ የማወራረድ አገልግሎት የመሥጠት፤ ቀ/ ብሔራዊ የክፍያ ስርዓት የተሳለጠ እንዲ ሆን ለማስቻል በዋስትና የሚያዙ ንብረ ቶችን ባህሪ፣ ፎርም፣ ተፈፃሚነት እና ሸጦ ዕዳን የመሰብሰብ ዘዴን በተመለከተ የመወሰን፤ በ/ ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም ሂሣብ ማጣሪያ ተቋም፡-
/1/ ሥጋትን ስለመጋራትና የመቆጣ ጠሪያ ስልቶች፤ /2/ የሂሣብ ማጣሪያ ተቋማት አሰራር ስርዓትና የፋይናንስ አቋም አስተ ማማኝነት፤ እና c) establish conditions, rules, procedures and standards for the governance, operation and management of systems and verify from time to time that such conditions, rules, procedures or standards are met; d) prescribe to participants and operators: /1/ investments in relation to building system infrastructure and system interoperability; /2/ cost sharing; /3/ charges for the service they provide; and /4/ limits on the maximum amount of onetime cash payments. e) prescribe the basic criteria for appointment of directors and chief executive officers of operators and issuers of payment instruments; f) provide short term loans to participants or a central counterparty; g) act as a central counterparty in relation to federal government securities; h) provide custodian and settlement services to participants; i) prescribe the nature, form, effectiveness and means of realization of collaterals used for smooth functioning of the national payment system; j) issue an order to or enter into any agreement with an operator, participant, or a clearing house, in respect of: (1) risk sharing and risk control mechanisms; (2) the operational systems and financial soundness of clearing houses; and 6¹þ03
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6014 /3/ ለፋይናንስ ሥርዓቱ ሥጋት ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ ስለሚገምታቸው ሌሎች ጉዳዮች፤ ትዕዛዝ የመስጠት ወይም ከእነዚሁ ጋር ማና ቸውም ዓይነት ስምምነት የመፈፀም፡፡ ተ/ ብሔራዊ ክፍያ ስርዓትን በተመለከተ የፖሊሲና የጋራ ጉዳዮች የምክክር መድረክ የመሆን፤ ቸ/ የክፍያ ስርዓትን በተመለከተ የቁጥጥርና የክትትል ሥልጣን ካላቸው ከሌሎች ሃገ ራት የገንዘብና አለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር የመተባበር፤ እና ኅ/ ከብሔራዊ ክፍያ ስርዓት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የማከናወን፡፡ 5. ፈቃድ ስለመስጠት እና ስለክልከላ 1/ ከብሔራዊ ባንክ በስተቀር ሌላ ማንኛውም ሰው ከባንኩ ፈቃድ ሳያገኝ የአንድ ሥርዓት ኦፕሬተር መሆን አይችልም፡፡ 2/ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በሚኒ ስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 1)%5/2ሺ2 ለሚያከናውነው የፋይናንስ አገልግሎት ተግባር በዚህ አዋጅ መሠረት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የማግኘትና ባንኩ በዚህ ረገድ ለሚያካሂ ዳቸው አስፈላጊ የቁጥጥርና ክትትል ሥራዎችም ተገዢ መሆን አለበት፡፡ 3/ ከብሔራዊ ባንክ በቅድሚያ የጽሁፍ ፈቃድ ካላገኘ በስተቀር ማናቸውም ኦፕሬተር፡- ሀ/ አዲስ ስርዓት በስራ ላይ ማዋል፤ ለ/ ከሌላ ኦፕሬተር ጋር መዋሃድ ወይም የሌላ ሰው ሥርዓት ባለቤትነት መረከብ፤ ሐ/ በመቀላቀልም ሆነ በሌላ መንገድ የኦፕሬ ተሩን ሥራ መሸጥ ወይም ባለቤትነትን የሚ ያስቀሩ ማናቸውንም ዓይነት ስምምነቶች ወይም ውሎች መፈፀም ወይም በሥራ ዘርፉ ላይ ዓይነተኛ ለውጥ ማድረግ፤ መ/ አክሲዮኑን መልሶ መግዛት ወይም በመደ በኛ ተግባሩ በተከሰተ ኪሣራ ምክንያት ካል ሆነ በስተቀር ካፒታሉን መቀነስ፤ ሠ/ የመመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንቡን ማሻሻል፤ ወይም ረ/ ስርዓቱን የሚያካሂድበትን የንግድ ስም መቀየር፤ አይችልም፡፡ (3) such other matters that, in its view, pertain a risk to the financial system; k) act as a forum for the consideration of matters of policy and mutual interest concerning the national payment system; l) cooperate with monetary authorities in other countries and international organizations dealing with regulation and oversight of payment systems; and m) perform any such other functions relating to the national payment system. 5. Authorization and Prohibition 1/ No person, except the National Bank, may be an operator of a system unless such person is authorized by the Bank. 2/ The Ethiopian Postal Service Enterprise, in its financial services activities as regulated by Council of Ministers Regulation No. 165/2009, shall be subject to the duty of obtaining an authorization and to any oversight requirements imposed by the National Bank under this Proclamation. 3/ Without the prior written approval of the National Bank, no operator may: a) introduce new system; b) merge with or take over a system of another operator; c) enter into any arrangement or agreement for the sale or disposal, by amalgamation or otherwise, of its business, or effect major changes in its line of business; d) redeem its own shares or effect a reduction of its capital other than through reduction due to operating losses; e) amend its memorandum and articles of association; or f) alter the name under which it is authorized to operate a system. 6¹þ04
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6015 4/ ብሔራዊ ባንክ በፅሁፍ በተሰጠ ማስታ ወቂያ፡- ሀ/ አንድ ሥርዓት ለብሔራዊ የክፍያ ሥርዓቱ አስተማማኝነት፣ ደህንነት፣ የተቀላጠፈ መሆን እና መሣለጥ ጎጂ ከሆነ፤ ወይም ለ/ ክልከላው የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤ የማናቸውም ኦፕሬተር ሥርዓት እንዳይሰራ መከልከል ይችላል፡፡ 6. ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ 1/ ሥርዓትን ለማቋቋምና ለማካሄድ ፈቃድ ለማግኘት ለብሔራዊ ባንክ ማመልከቻ መቅረብ አለበት፡፡ 2/ ፈቃድ ለማግኘት የሚያመለክት ሰው በብ ሔራዊ ባንክ የሚወሰነውን የፈቃድ ማውጫ ክፍያ መክፈል አለበት፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ ማመልከቻው እንደደረሰው በጥያቄው ላይ መወሰን እንዲያስችለው አመልካቹ ስላቀረበው ዝርዝር መረጃ ትክክለኛነት፣ ሥርዓቱን ለማከናወን ስላለው ብቃት፣ የሥርዓቱ ተሳታፊዎች ስላቀረ ቧቸው የብቃት ማረጋገጫዎች፣ እንዲሁም ስለሌላ ማናቸውም ከማመልከቻው ጋር ስለተያያዘ ጉዳይ አስፈላጊ የመሰለውን ማጣራት ሊያደርግ ይችላል፡፡ 4/ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /3/ የተመለከተውን ማጣራት ካደረገ በኋላ የቀረበው ማመልከቻ የተሟላና የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎችና በባንኩ በወጡ መመሪያዎችን የተከተለ መሆኑን ሲያምንበት ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ግምት ውስጥ በማ ስገባት ለሥርዓቱ ፈቃድ ሊሰጥ ይችላል፡- ሀ/ ኦፕሬተሩ ለማቋቋም ያቀደው ሥር ዓት ወይም ለመስጠት ያቀደው አገል ግሎት ተፈላጊነት፤ ለ/ የታቀደው ሥርዓት የቴክኒክ ደረጃና የአሠራር ንድፍ፤ ሐ/ የደህንነት መመሪያዎችን ጨምሮ የታ ቀደው ሥርዓት የሚመራባቸው ዝር ዝር ሁኔታዎች፤ 4/ The National Bank may, by written notice, prohibit an operator from operating any system where: a) the system is detrimental to the reliable, safe, efficient and smooth operation of the national payment system; or b) the prohibition is otherwise in the interest of the public; 6. Application for Obtaining Authorization 1/ Application for authorization to establish and operate a system shall be submitted to the National Bank. 2/ An applicant for authorization shall pay authorization fee as may be prescribed by the National Bank. 3/ After the receipt of application, the National Bank may make such inquiries as it may consider necessary for the purpose of satisfying itself about the genuineness of the particulars furnished by the applicant, his capacity to operate a system, the credentials of the participants of the applicant’s system and any other matter related to the application. 4/ The National Bank may, if satisfied, after an inquiry under sub-article (3) of this Article, that the application is complete and conforms to the provisions of this Proclamation and directives issued by the Bank, issue an authorization for operating the system under this Proclamation having regard to the following considerations: a) the need for the proposed system or the service proposed to be undertaken by the operator; b) the technical standards or the design of the proposed system; c) the terms and conditions of operation of the proposed system, including any security procedure; 6¹þ05
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6016 መ/ የሂሣብ ማጣራትና ማቻቻል ዝርዝር ሁኔታዎችን ጨምሮ በሥርዓቱ ገን ዘብ የሚተላለፍበትን ሁኔታ፤ ሠ/ የአመልካቹ የፋይናንስ አቋም፣ የማስ ተዳደር ልምድ እና ታማኝነት፤ ረ/ የተገልጋዮች ጥቅም የሚከበርበትና አስ ፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከኦፕሬተሩ ጋር ያላቸው ግንኙነት የሚገዛበት ዝርዝር ሁኔታ፤ ሰ/ በገንዘብና ብድር ፖሊሲ ላይ ስለሚ ኖረው ፋይዳ፤ እና ሸ/ ከብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት ጋር በተ ያያዘ አግባብነት አላቸው ብሎ የሚ ያምንባቸውን ሌሎች ሁኔታዎች፡፡ 5/ ብሔራዊ ባንክ ከአመልካቹ የሚፈለጉ መረጃ ዎች ተሟልተው ከቀረቡበት ቀን ጀምሮ ባሉት % ቀናት ውስጥ በዚህ አንቀፅ ንዑስአንቀፅ /1/ መሠረት በቀረበ ማመልከቻ ላይ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ 6/ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ለማግኘት ከአመ ልካች ስለሚያስፈልጉ መረጃዎችና ሌሎች ተጨማሪ ሁኔታዎች መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ 7. ፈቃድን ስለማገድ 1/ ማናቸውም ኦፕሬተር፡- ሀ/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌ፣ በዚህ አዋጅ መሠ ረት የወጡ ደንቦችን ወይም መመሪያ ዎችን ከተላለፈ፤ ለ/ በዚህ አዋጅ መሠረት አግባብ ያለው ባለሥልጣን የሚጠይቃቸውን መረጃ ዎች በትክክልና በወቅቱ ካላቀረበ፤ ሐ/ ከብሔራዊ ባንክ የተላለፈለትን ትዕ ዛዝ ካላከበረ፤ ወይም መ/ ብሔራዊ ባንክ በአንቀጽ 9/1/ መሠረት ፈቃዱ እንዲሰረዝ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ የኦፕሬተሩ በሥራ መቆየት በሀገሪቱ የክ ፍያ ሥርዓት ደህንነት አስተማማኝነትና ቅልጥፍና ወይም የፋይናንስ መረጋጋት ላይ አደጋ ያደርሳል ብሎ ካመነ፤ ብሔራዊ ባንክ ጉድለቶቹ እስኪስተካከሉ ወይም የማጣራቱ ሂደት እስኪጠናቀቅ ድረስ ፈቃዱን አግዶ ማቆየት ይችላል፡፡ d) the manner in which transfers may be effected within the system, including specifications on clearing and netting procedures; e) the financial status, experience of management and integrity of the applicant; f) interests of consumers, including the terms and conditions governing their relationship with operators, when relevant; g) the impact on monetary and credit policies; and h) such other factors as it may consider relevant in relation to the national payment system. 5/ The National Bank shall respond to the application submitted in accordance with subarticle (1) of this Article within 60 days of submission of all required information. 6/ The National Bank may prescribe information to be submitted by the applicant and other conditions required for authorization. 7. Suspension of Authorization 1/ Until such time as the short comings indicated below are rectified or the National Bank completes its investigation to decide whether to revoke the authorization, the National Bank may suspend an authorization where an operator: a) has failed to observe this Proclamation, or regulations and directives issued hereunder; b) has failed to supply accurately and on time the information requested by the appropriate authority pursuant to this Proclamation; c) failed to comply with the order issued by the National Bank; or d) with whom the National Bank has reason to believe that the operator is dangerous to the safety, security and efficiency or financial stability of the country until it decides to revoke the license in accordance with Article 9(1) of this Proclamation. 6¹þ06
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6017 2/ ፈቃድ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ መሠረት ሲታገድ ብሔራዊ ባንክ ፈቃዱ የታገደበትን ምክንያት እና በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ጉድለቶቹን ለማስተካከል ሊወሰድ ስለሚገባው እርምጃ ለኦፕሬተሩ በጽሁፍ ያስታውቃል፡፡ 3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ መሠረት የጽሁፍ ማስታወቂያ የደረሰው ኦፕሬተር በማስታወቂያው በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ጉድለቱን የማስተካከል ግዴታ አለበት፡፡ 4/ በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ /1/ እስከ /3/ ያሉት ድንጋጌዎች ቢኖሩም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ስር የተዘረዘሩት ጥፋቶች መከሰታ ቸው በሀገሪቱ የክፍያ ሥርዓት ደህንነት አስተማ ማኝነትና ቅልጥፍና ወይም የፋይናንስ መረጋ ጋት ላይ አደጋ ያደርሳል ብሎ ካመነ ብሔራዊ ባንክ የኦፕሬተሩን ፈቃድ ሊሰርዘው ይችላል፡፡ 8. የፈቃድ ማገድ ውጤት ፈቃዱ የተገደበት ማንኛውም ኦፕሬተር በዚህ አዋጅ መሠረት እንዲያከናውን የተፈቀደለትን ማንኛውንም ሥራ መፈጸም አይችልም፡፡ 9. ፈቃድን ስለመሰረዝ 1/ ማናቸውም ኦፕሬተር፡- ሀ/ ፈቃዱ የተሰጠው ሐሰተኛ ወይም የተ ሳሳተ መረጃ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ከተረጋገጠ፤ ለ/ ፈቃዱ ከተሰጠባቸው ዓላማ ወይም ሁኔታዎች ተጻራሪ በሆነ አኳኋን ሥርዓቱን ካካሄደ፤ ሐ/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 7 መሠረት የእርምት እርምጃ የተወሰደበትን ጉድለት ደግሞ ከፈፀመ፤ መ/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ /3/ መሠረት በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ጉድለቱን ካላስተካከለ፤ ሠ/ ፈቃድ በተሰጠው በ02 ወራት ውስጥ ሥራ ካልጀመረ፤ ረ/ ከከሰረ፣ ከፈረሰ ወይም ሥራውን ካቆመ፤ ወይም 2/ Where the authorization is suspended under sub-article (1) of this Article, the National Bank shall notify the operator, in writing, of the reasons of suspension and the measures to be taken to rectify the shortcomings with in a fixed period of time. 3/ The operator which has received a written notification pursuant to sub-article (2) of this Article shall have the obligation to rectify the shortcomings within the fixed period of time. 4/ Notwithstanding the provisions of sub-article (1) to (3) of this Article, the National Bank may revoke the authorization of an operator when the occurrence of sub-article (1) of this Article threaten the safety, security and efficiency or financial stability of the country. 8. Effect of Suspension of Authorization
A suspended operator shall not involve in the activities it was authorized for under this Proclamation. 9. Revocation of Authorization 1/ Without prejudice to sub-article (3) of this Article, the National Bank may revoke an authorization where the operator; a) was authorized on the basis of submission of false or wrong information; b) operates the system contrary to the purpose and conditions subject to which the authorization was issued; c) has repeatedly committed the faults specified in Article 7 of this Proclamation; d) has failed to rectify the shortcomings within the fixed period of time as per Article 7 (3) of this Proclamation; e) has failed to commence operation within 12 months following the issuance of authorization; f) has become insolvent, dissolved or winds up; or 6¹þ07
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6018 ሰ/ የንግድ ፈቃዱ ከተሰረዘ፤ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /3// የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የሰጠውን ፈቃድ ሊሰርዝ ይችላል፡፡ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ በተገለፁት ምክንያቶች ፈቃዱ እንዲሰረዝ ውሳኔ ከመሰ ጠቱ በፊት ብሔራዊ ባንክ እንደ አስፈላ ጊነቱ ኦፕሬተሩ በፅሁፍ አስተያየቱን እንዲ ያቀርብ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ሆኖም ኦፕሬተሩ ጥያቄው ከደረሰው ቀን ጀምሮ በሠላሳ ቀናት ውስጥ አስተያየቱን በጽሁፍ ያላቀረበ ወይም ያቀረበው አስተያየት በቂ ሆኖ ያልተገኘ እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ፈቃዱን ይሰርዛል፡፡ 0. በወኪል ስለመስራት 1/ ከክፍያ መፈፀሚያ ሰነዶች ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን በተወካይ አማካይነት የሚሰጥ ሰው፡- ሀ/ የተወካዩን ስምና አድራሻ፤ ለ/ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ ከማቅረብ ወይም ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ድርጊትን ከመቆጣጠር ጋር በተያያዘ የተቀመጡትን ግዴታዎች ለመፈፀም እንዲያስችለው ተወካዩ የዘረጋው የውስጥ ቁጥጥር ስልት ዝርዝር መግ ለጫ፤ እና ሐ/ አገልግሎቱን በመስጠት ሂደት የተወካዩን ሥራ ለመምራት ኃላፊነት የተሰጣቸው ሰዎች ማንነት፣ እንዲሁም ባንኩ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሰዎቹ ብቁና ተገቢ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ፤ ለብሔራዊ ባንክ ወዲያውኑ ማቅረብ አለበት፡፡ 2/ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ /1/ የተመለከቱት መረጃዎች በደረሱት ጊዜ ለሕዝብ ክፍት በሆነ መዝገብ ላይ የተወካዩን ስም ማስፈር አለበት፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን ተወካዩን በመዝገቡ ላይ ከማስፈሩ በፊት የቀረበውን መረጃ ትክክለኛነት ማጣራት ይችላል፡፡ 4/ ብሔራዊ ባንክ ወኪሉ ብቁና ተገቢ ሆኖ ካላገ ኘው በመዝገቡ ውስጥ ላለመመዝገብ ይች ላል፡፡ ባንኩ ወኪሉን ላለመመዝገብ ከወሰነ ወካዩ ከተወካዩ ጋር ያለውን የውክልና ውል አቋርጦ ለደንበኞቹ ማስታወቅ ይኖርበታል፡፡ g) its business license has been canceled. 2/ Before deciding to revoke the authorization for the reasons specified in sub-article (1) of this Article, the National Bank shall require the operator to submit its written opinion on the anticipated revocation of the authorization. The authorization shall be revoked where the operator has not submitted his opinion within 30 days from the day the letter was received by him or his opinion is not adequate.
2/ Upon receipt of the information in accordance with sub-article (1) of this Article, the National Bank shall list the agent in a register available to the public. 3/ Before listing the agent in the register, the National Bank may, if it considers necessary, verify the information provided to it. 4/ If the National Bank is not satisfied with the fitness and propriety of the agent, it may refuse to list the agent in the register in which case the principal shall discontinue the agency relation with this person and notify its customers. 6¹þ08
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6019 5/ ብሔራዊ ባንክ ለኦፕሬተርና ለክፍያ መፈፀ ሚያ ሰነድ አውጪ ወኪል ለመሆን መሟላት ስለሚገባቸው መስፈርቶች መመሪያ ሊያ ወጣ ይችላል፡፡ 01. ተፈጻሚነትን የማረጋገጥ ግዴታ ኦፕሬተሮች ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች ሥራዎቻቸውን ለማከናወን ሶስተኛ ወገኖችን ወይም ወኪሎችን በሚጠቀሙበት ጊዜ፣ እነዚህ አካላት የዚህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት የወጡ ደንቦችንና መመሪያዎችን ማክበራቸውን ለማረጋገጥ ተገቢውን እርምጃ መውሰድ አለባቸው፡፡ ክፍል ሶስት ሂሳብ ማወራረድ፣ ማቻቻል እና ፍፃሜ ክፍያ 02. የማወራረጃ ሂሳብና ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳትፎ 1/ እያንዳንዱ ቀጥተኛ የሥርዓት ተሳታፊ ዝቅ ተኛ ተቀማጭ ገንዘብን ጨምሮ በብሔራዊ ባንክ ወይም በተፈቀደለት የሂሳብ ማወራ ረድ ስርዓት ኦፕሬተር በሚወሰኑ ውሎችና ሁኔታዎች መሰረት በባንኩ ወይም በኦፕሬ ተሩ ዘንድ ሂሳብ መክፈትና መያዝ አለበት፡፡ 2/ እያንዳንዱ ቀጥተኛ ያልሆነ የሥርዓት ተሳታፊ የበሰሉ ግዴታዎቹን እንደወኪል ሆኖ የሚያወራርድለት ቀጥተኛ የሥርዓት ተሳታፊ መሰየም አለበት፡፡ 3/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /2/ መሠረት ቀጥተኛ ያልሆነ ተሳታፊ ቀጥተኛ ተሳታፊን እንደወኪል በሚሰይምበት ጊዜ ተወካዩ ከወካዩ የተሰጠውን የፅሁፍ ማረጋገጫ አባሪ በማድረግ ለኦፕሬተሩ በፅሁፍ ማስታወቅ አለበት፡፡ 4/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /2/ የተሰጠውን ውክልና ለማቋረጥ የፈለገ ተወካይ ውክልናው ከሚያበቃበት ቢያንስ 05 ቀን አስቀድሞ ለኦፕሬተሩ በፅሁፍ ማስታወቅ አለበት፡፡ 03. ክፍያዎችን ስለማወራረድ 1/ በሥርዓት ተሳታፊዎች መካከል የሂሣብ ማወራረድ ግዴታ መወጣት የሚቻለው በዚህ አዋጅ አንቀፅ 02 ንዑስ አንቀፅ /2/ መሠረት በተከፈተ የማወራረጃ ሂሳብ ውስጥ ብሔራዊ ባንክ ወይም የተፈቀደለት የሂሣብ ማወራ ረድ ሥርዓት በሚፈፅመው ገቢ ወይም ወጪ ምዝገባ ነው፡፡ 5/ The National Bank may issue directive to prescribe the criteria for being an agent of operator and issuer of payment instruments. 11. Obligation to Ensure Compliance When operators or issuers of a payment instrument rely on outsourced entities or agents for the performance of operational functions, they shall take reasonable steps to ensure that the requirements of this Proclamation and regulations and directives issued hereunder are complied with. PART THREE SETTLEMENT, NETTING AND FINALITY 12. Settlement Account and Indirect Participation 1/ Every direct participant to a system shall open and maintain a settlement account on the books of the National Bank or authorized settlement system operator, including the maintenance of minimum balances, on such terms and conditions as the National Bank or authorized settlement system operator may specify. 2/ Every indirect participant to a system shall appoint a direct participant as its agent to settle all its obligations due. 3/ In the case where an indirect participant appoints an agent under sub-article (2) of this Article, the agent shall give the operator notice in writing of the appointment, accompanied by a written confirmation from the indirect participant. 4/ An agent, who intends to terminate its appointment under sub-article (2) of this Article, shall notify the operator in writing not less than 15 days before the date of termination of such appointment. 13. Settlement of Payments 1/ The discharge of settlement obligations between system participants shall be effected by means of entries passed through the National Bank or authorized settlement system on settlement accounts opened under sub-article (1) of Article 12 of this Proclamation. 6¹þ09
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6020 2/ የብሔራዊ ባንክ ወይም የተፈቀደለት የሂ ሣብ ማወራረድ ሥርዓት ደንቦች እንደአግ ባቡ በኦፕሬተር፣ በሂሣብ ማጣሪያ ተቋም፣ በተሳታፊ፣ በግብይት ማዕከል፣ በብሔራዊ ባንክ በራሱ እና በሥርዓቱ በሚሳተፍ ሌላ ማናቸውም አካል ላይ ተፈፃሚና አስገዳጅ ይሆናሉ፡፡ 04. ስለፍፃሜ ክፍያ 1/ ማናቸውም ስርዓት በአሠራሩ ፍፃሜ ክፍያ ላይ ስለሚደረስበት ሁኔታ ደንብ ማውጣት አለበት፡፡ ይህም የክፍያ ትዕዛዞች አንዴ በሥርዓቱ የሂሳብ መዝገብ ውስጥ ከሰፈሩ በኋላ ሊሻሩ እንደማይችሉ የሚወስኑትን ደንቦች ማካተት አለበት፡፡ 2/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ በወጣው ደንብ መሠረት በሂሣብ መዝገብ የገባ ወይም የተፈፀመ ክፍያ የመጨረሻ ሲሆን ዕዳን ለመክፈል ባለመቻል ወይም በመክሰር ወይም ተመሳሳይ ዓላማና ውጤት ባለው ማናቸውም ሕግ ወይም ልማድ ምክንያት ሊሻር፣ ሊቀለበስ፣ ወይም ሊሰረዝ ወይም በማናቸውም ሕግ ወይም የአስተዳደር ትዕ ዛዝ መሠረት የተሰጠ የአስተዳደር ወይም የፍርድ ዕግድ ሊጣልበት አይችልም፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ ስለፍፃሜ ክፍያ፣ ሂሳብ ስለማወራረድ፣ ስለማቻቻል እንዲሁም ኪሳራ ስለመጋራትና ስለመከፋፈል መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ 05. ስለማስታወቅ 1/ ማንኛውም በብሔራዊ ክፍያ ስርዓት ውስጥ ያለ ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ከከሰረ፣ በመጠ በቂያ ስምምነት ሥር እንዲውል ከተደረገ ወይም ከፈረሰ ጉዳዩን በሚመለከት የተወ ሰነውን ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ ቅጂ ወዲያውኑ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ አለበት፡፡ 2/ የመክሰር፣ የመፍረስ ወይም በመጠበቂያ ስምምነት ሥር እንዲውል የተሰጠን ትእዛዝ ወይም ውሳኔ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ መሠረት ያቀረበ ማናቸውም ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ በማናቸውም ስርዓት ሊሰራ ወይም ሊሳተፍ አይችልም፡፡ 2/ The settlement rules of the National Bank or authorized settlement system shall be valid and binding on operators, clearing houses, participants, a central counterparty, the National Bank itself and any other party participating in the system. 14. Finality of Payment 1/ Any system shall specify the rules to achieve finality of payment in its operations. This shall include rules establishing irrevocability of orders once these have entered into the books of the system. 2/ The entry or payment that has been effected in terms of rules issued under sub-article (1) of this Article shall be final and may not be revoked, reversed, or set aside, including, without limitation, by insolvency or bankruptcy proceedings or any other law or practice similar in purpose and effect and is not subject to any provision of law or order of an administrative or judicial authority that operates as a stay of that payment. 3/ The National Bank may issue directives to prescribe finality of payment, settlement, netting, and loss allocation and apportionment. 15. Notification 1/ Where an operator, a participant of a system or issuer of payment instruments becomes bankrupt, placed in scheme of arrangement or wound up it shall immediately lodge a copy of the decision or order with the National Bank. 2/ An operator, a participant or issuer of payment instruments which has lodged an order or a decision pursuant to sub-article (1) of this Article is prohibited from operating or participating in a system. 6¹þ!
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6021 06. የተሳታፊ መፍረስ ወይም በመጠበቂያ ስምምነት ሥር መሆን ዕዳን መክፈል ስላለመቻል ወይም መክሰርን አስ መልክቶ በወጡ ማናቸውም ሕጎች ላይ በተቃ ራኒው የተመለከተ ድንጋጌ ቢኖርም የተሳታፊ መፍረስ ወይም በመጠበቂያ ስምምነት ሥር መዋል ስለጉዳዩ ትዕዛዝ ለብሔራዊ ባንክ ከመድ ረሱ በፊት ፍፃሜ ክፍያ አግኝተው የመጨረሻ እና የማይሻሩ ሆነው በዚህ አዋጅ አንቀፅ 04 ንዑስ አንቀፅ /2/ መሠረት በተመዘገቡ ክፍያ ዎች ላይ ውጤት አይኖረውም፡፡ 07. በሒሳብ አጣሪዎች ላይ አስገዳጅነት ያላቸው ስምምነቶችና ደንቦች ዕዳን መክፈል ስላለመቻል ወይም መክሰርን አስ መልክቶ በወጡ ሌሎች ህጎች በተቃራኒ የተመ ለከተ ማናቸውም ድንጋጌ ቢኖርም ማንኛውም ተሳታፊ ከፈረሰ ወይም በመጠበቂያ ስምምነት ሥር እንዲውል ከተደረገ ወይም በፍርድ ቤት የመክሰር ውሳኔ ከተሰጠ ተሳታፊው ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓትን በሚመለከት ተዋዋይ የሆነ ባቸው ስምምነቶች፣ የማቻቻል ደንቦች ወይም የስርዓቱ ልምዶች በሒሳብ አጣሪው ላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ 08. ለክፍያና ለሂሣብ ማወራረድ ግዴታዎች ስለሚሰጥ መያዣ ክፍያን ለመፈጸም ወይም ግዴታን ለመወጣት ሲባል ከተሰጠ መያዣ ጋር በተያያዘ የሚኖሩ የኦፕሬተር፣ የተሳታፊ፣ የሂሳብ ማጣሪያ ተቋም እና የግብይት ማዕከል መብቶች እና ማካካሻዎች ዕዳን ለመክፈል ባለመቻል ወይም በመፍረስ ሥነሥርዓቶች ወይም ተመሳሳይ ዓላማና ውጤት ባለው ማናቸውም ሌላ ሕግ ሊጣበቡ አይችሉም፡፡ በተለይም እነዚህ ወገኖች በመያዣው ላይ ያላቸውን መብቶችና ማካካሻዎች ለማስፈፀም የሚኖራቸውን ችሎታ የሚያጣብብ ማናቸውም ዕግድ ሊሰጥ አይችልም፡፡ ክፍል አራት በኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ስለማስተላለፍ 09. የውል ግዴታዎች 1/ ማናቸውም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ከኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ማስተላለፍና ከተከ ማቸ እሴት አገልግሎት ጋር በተያያዘ ለሁ ሉም ተገልጋዮች በተመሳሳይ ሁኔታ ተፈ ፃሚ የሚሆን ግልጽና ወጥ የሆነ ናሙና የውል ግዴታዎች ተገልጋዮቹ መርምረው መስማማት እንዲችሉ አዘጋጅቶ ማቅረብ አለበት፡፡ 16. Winding Up or Placement in a Scheme of Arrangement of a Participant Notwithstanding any provision of law to the contrary relating to insolvency or bankruptcy, the winding up or the opening of scheme of arrangement of a participant in a system shall not affect the finality or irrevocability of any entry or payment which became final and irrevocable in accordance with sub-article (2) of Article 14 of this Proclamation before the copy of the relevant order or decision was lodged with the National Bank. 17. Arrangements and Rules Binding Liquidators Notwithstanding any provision of law to the contrary relating to insolvency or bankruptcy, if a participant is wound up or placed in a scheme of arrangement or otherwise declared insolvent by a court, any arrangement in relation to the national payment system to which the participant is a party or any netting rules or practices applicable to the system shall be binding upon the liquidator. 18. Collateral for Payment and Settlement Obligation The rights and remedies of an operator, a participant, a clearing house, a central counterparty with respect to collateral granted to it as security for a payment or the performance of an obligation incurred in a system shall not be affected by insolvency or bankruptcy proceedings or any other law similar in purpose and effect. In particular, such rights and remedies may not be the subject of any stay provision or order affecting the ability of creditors to exercise rights and remedies with respect to the collateral. PART FOUR ELECTRONIC FUND TRANSFER 19. Terms and Conditions 1/ Any issuer of payment instruments shall prepare clear and standard sample terms and conditions, in relation to electronic fund transfers and stored value cards, applicable to all its customers in similar manner and make it available for their review and possible agreement. 6¹þ!1
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6022 2/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ የተመለ ከቱት ወጥ ሆነው የተዘጋጁ ናሙና የውል ግዴታዎች እንዲሁም በየጊዜው የሚደረጉ ባቸው ማሻሻያዎች በብሔራዊ ባንክ በቅድ ሚያ መጽደቅ አለባቸው፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ በኤሌክትሮኒክ የሚተላለፍ ገንዘብንና የተከማቸ እሴት አገልግሎትን በሚመለከት በተዋዋይ ወገኖች ላይ ተፈጻሚ የሚሆኑ መሠረታዊ የውል ግዴታዎችን በመመሪያ ሊወስን ይችላል፡፡ !. የቅሬታ አፈታት 1/ ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎችና የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ አውጪዎች በኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ከማስተ ላለፍና ከተከማቸ እሴት አገልግሎት ጋር በተያ ያዘ የተጠቃሚዎችን ቅሬታ የሚያስተናግዱበት የውስጥ አሰራር መዘርጋትና ቅሬታው የሚቀር ብበትን ስርዓት ለተጠቃሚዎች ማሳወቅ አለባቸው፡፡ 2/ ብሔራዊ ባንክ ከኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ማስተላለፍና ከተከማቸ እሴት አገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ አቤቱታዎች ስለሚ መረመሩበትና ስለሚስተናገዱበት ሥርዓት መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ !1. የኤሌክትሮኒክ ኮሙኒኬሽን 1/ ማናቸውም መረጃ ወይም ጉዳይ በጽሑፍ እንዲሆን የሚያስገድድ ሕግ ወይም ስምምነት ሲኖር ይህ መረጃ ወይም ጉዳይ በኤሌክትሮኒክ መልክ ከቀረበ ወይም ከተቀመጠ እና በቀጣይ ለማመሳከሪያነት መዋል የሚችል ከሆነ የመረጃውን አቀራረብ አስመልክቶ የተጠየቀው ሁኔታ እንደተሟላ ይቆጠራል፡፡ 2/ ማናቸውም ተቃራኒ የሆነ ሕግ ወይም የተለ መደ አሰራር ቢኖርም በሕግ ወይም በውል በኦፕሬተር ወይም ተሳታፊ በፅሁፍ ወይም በሌላ መንገድ እንዲሆን የተደነገገ መረጃ በሚከተለው አኳኋን እንዲሰጥ ተጠቃሚው ከተስማማ፡- ሀ/ በተጠቃሚው የኤሌክትሮኒክ መሣሪያ ወይም ተጠቃሚው በመረጠው የኤሌ ክትሮኒክ አድራሻ፤ ወይም ለ/ ኦፕሬተሩ ወይም ተሳታፊው፡- 2/ Sample standard terms and conditions stated under sub-article (1) of this Article and any subsequent amendments thereof shall be subject to prior approval of the National Bank. 3/ The National Bank may prescribe by directive basic terms and conditions to be applicable to contracting parties in the business of electronic fund transfers and stored value facilities. 20. Complaint Resolution 1/ Operators, participants and issuers of payment instruments shall establish internal complaint handling procedures in relation to electronic fund transfers and stored value facilities, and shall advise users on the procedures for lodging complaints. 2/ The National Bank may prescribe by directive the procedures for investigating and handling complaints in relation to electronic fund transfers and stored value facilities. 21. Electronic Communication 1/ Where any law provides that information or any other matter shall be in writing, such requirement shall be deemed to have been satisfied if such information or matter is rendered or made available in an electronic form and accessible so as to be usable for subsequent reference. 2/ Notwithstanding any law or customary practice to the contrary, a user may agree that any information which any law or agreement requires an operator or a participant to provide by writing or other means may be provided: a) to the user’s electronic equipment or electronic address nominated by the user; or b) by being made available at the operator’s or participant’s electronic address for retrieval by electronic communication to the user on the condition that the operator or the participant: 6¹þ!2
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6023 //1/ ተጠቃሚውን በተፋጠነ ሁኔታ በኤሌክትሮኒክ ኮሙኒኬሽን እስካስ ታወቀ፤ እና /2/ ተጠቃሚው መረጃውን በኤሌክትሮ ኒክ ኮሙኒኬሽን ማግኘት እንዲችል አድርጎ እስካዘጋጀው ድረስ፤ በኦፕሬተሩ ወይም በተሳታፊው የኤሌ ክትሮኒክ አድራሻ ሊያሳውቅ ይችላል፡፡ !2. የጋራ ሥርዓት አጠቃቀም 1/ ለዚህ አንቀጽ አፈፃፀም ሲባል የጋራ ስርዓት አባላት ማለት በአንድ ሥርዓት ውስጥ ታቅፈው በኤሌክትሮኒክ ኮሙኒኬሽን ገንዘብ የማስተላለፍ አገልግሎት ለደንበኞች የሚሰጡትን ኦፕሬተ ሮች፣ ተሳታፊዎች፣ ቸርቻሪዎች፣ ሌሎች ነጋዴ ዎች፣ የመገናኛና አገልግሎት ሰጪዎች እና ሌሎች በኤሌክትሮኒክ ገንዘብ የማስተላለፍ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን ይጨምራል፡፡ 2/ የጋራ ስርዓት አባላት መብትና ኃላፊነት አበላቱ እርስ በርስ በሚያደርጉት የሁለት ዮሽ ወይም የብዙዮሽ ስምምነት ይወሰናል፤ ሆኖም ብሔራዊ ባንክ ስምምነቶቹ ማካተት የሚገባቸውን መሠረታዊ መብቶችና ኃላፊነ ቶች በመመሪያ ሊወስን ይችላል፡፡ 3/ ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎች ወይም የክፍያ መፈፀ ሚያ ሰነድ አውጪዎች የጋራ ስርዓት አባል መሆ ናቸውንና ግዴታቸውን ያልተወጡት በሌላ አባል ጥፋት ነው የሚል ምክንያት በመስጠት ለተጠቃ ሚው ካለባቸው ግዴታ ሊያመልጡ አይችሉም፡፡ 4/ ማናቸውም ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ከኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ማስተላለፍ ስርዓት ወይም ከተከማቸ እሴት አገ ልግሎት ጋር በተያያዘ ከተገልጋዮቹ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ወይም የሚነሱ አለመግባባቶችን በተፋጠነ ሁኔታ በውስጡ በመሠረተው ሥርዓት መፍታት አለበት፡፡ በተጨማሪም እነዚህ ሰዎች ተገልጋዮች ጉዳያቸውን ለሌላ የጋራ ሥርዓት አባል እንዲያቀርቡ ወይም ቅሬታቸውን ወይም አለመግባባቶቹን በሌላ አካል እንዲያስመረምሩ ሊጠይቁ አይችሉም፡፡ !3. የኤሌክትሮኒክ መረጃ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ 1/ በሌላ ሕግ ወይም ልማዳዊ አሠራር በሌላ አኳኋን የተደነገገ ቢኖርም በማናቸውም ሥርዓት የተላለ ፈን ክፍያ በሚመለከት በሰነድ፣ በኮምፒውተር እትም፣ በወረቀት ቅጂ፣ በማይክሮፊልም፣ በፍ ሎፒ ወይም ሀርድ ዲስክ ወይም በማናቸውም የኤሌክትሮኒክ ዘዴ ወይም መልክ የሚገኝ መረጃ ለማንኛውም ፍርድ ቤት ከቀረበ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በማስረጃነት ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ (1) promptly notifies the user by electronic communication; and (2) provides the user with the ability to readily retrieve the information by electronic communication. 22. Use of Shared Systems 1/ For the purposes of this Article, parties to a shared system include operators, participants, retailers, other merchants, communications service providers, and other entities providing electronic fund transfer facilities to users. 2/ The rights and responsibilities of parties to a shared system shall be determined by bilateral or multilateral agreement of the parties; provided, however, that the National Bank may, by directive, set basic rights and responsibilities to be incorporated in such agreements. 3/ Operators, participants or issuers of payment instrument may not avoid any obligations owed to their users by reason only of the fact that they are party to a shared system and that another party to the system has actually caused the failure to meet the obligations. 4/ Any operator, participant or issuer of payment instrument shall resolve complaints or disputes with its customers in relation to the processing of electronic fund transfers or stored value cards promptly through its internally established systems. Furthermore, such persons may not require its customers to present their complaints to any other party to the shared system, or to have those complaints or disputes investigated by any other party to the shared system. 23. Validity of Electronic Data 1/ Notwithstanding any provision to the contrary in any other law or customary practice, information as to any transfer of funds through a system which is contained in any document, computer print-out, hard copy, microfilm, floppy or hard disc or any other electronic media or form shall be admissible in any court as evidence of the transfer concerned. 6¹þ!3
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6024 2/ በፊልም፣ በማይክሮፊልም፣ በማይክሮፊሽ ወይም በኮምፒውተር የተያዙ የቼክ፣ የዋስትና ሰነዶች፣ የተቀማጭ ገንዘብ ምስክር ወረቀቶች፣ የሂሳብ መዝገቦች፣ የመንግሥት የዋስትና ሰነዶች ወይም የሌሎች የክፍያ መፈፀሚያ ሰነዶች የፎቶግራፍ ምስሎች በኦርጅናል ሰነዶቹ ላይ የተመለከቱትን ጉዳዮች ወይም የሂሣብ እንቅስቃሴዎች ትክክለ ኛነት ለማስረዳት ተቀባይነት ይኖራቸዋል፡፡ 3/ የኤሌክትሮኒክ ፊርማን ጨምሮ በኤሌክትሮኒክ ዘዴ የመነጨ፣ የተካሄደ ወይም የተፈፀመ የክፍያ ትዕዛዝ፣ መልዕክት ወይም ገንዘብ ማስተላለፍ የተከናወነውን ጉዳይ ወይም የሂሣብ እንቅስቃሴ ትክክለኛነት ለማስረዳት ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ 4/ ብሔራዊ ባንክ የኤሌክትሮኒክ መረጃ ስለሚ ተላለፍበት መንገድ እና የኤሌክትሮኒክ ፊርማን ጨምሮ ስለ ኤሌክትሮኒክ ሰነዶች አያያዝ ደረጃ ዎች፣ ፎርማቶችና ሁኔታዎች መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ !4. ምስልን ለክፍያ ስለማቅረብ 1/ ቼክን ወይም ሌላ በወረቀት ላይ የሰፈረ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድን ምስሉንና ተዛማጅ መረጃውን ወደ ኤሌክትሮኒክ መረጃ በመለወጥና በማከማቸት ኦርጅናሉን የክፍያ ሰነድ እንዲተካ ማድረግ ይቻላል፡፡ 2/ በአንድ ሥርዓት አማካኝነት የተላለፈ የቼክ ወይም በወረቀት መልክ የተዘጋጀ ማናቸ ውም የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ ምስል የወከለ ውን ሰነድ ያህል ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ 3/ ምስሉን በመጠቀም ክፍያ አንድ ጊዜ ከተፈፀመ በኋላ ዋናው ወረቀት ለድርድር የማይቀርብና ሊወገድ የሚችል ነው፡፡ 4/ በምስሉ አማካይነት በማናቸውም ምክንያት ክፍያ ካልተፈፀመ ዋናው ወረቀት ለክፍያ ሊቀርብ ይችላል፡፡ 5/ ብሔራዊ ባንክ የወረቀት የክፍያ መፈጸሚያ ሰነዶች ወደ ምስል ስለሚለወጡበት ሁኔታና አሰራሩ በመመሪያ ሊወስን ይችላል፡፡ ክፍል አምስት ስለቁጥጥር እና ክትትል !5. የተፈቀደለት ሥርዓት ደንቦች 1/ እያንዳንዱ ኦፕሬተር የሚያካሂደውን ሥር ዓት በተመለከተ የአስተዳደር፣ የአመራርና አሠራር ደንቦችን በፅሁፍ ማዘጋጀትና በሥራ ላይ ማዋል አለበት፡፡ 2/ Photographic images such as film, microfilm, microfiche or computer images of original documents such as cheques, securities, certificates of deposits, account ledgers, government securities or other payment instruments shall be admissible as prima facie evidence of the matters or transactions of the original instrument. 3/ Payment instructions, messages and funds transfers that are initiated, processed or executed through electronic means including electronic signatures shall be admissible as prima facie evidence of the matters or transactions carried out. 4/ The National Bank may prescribe by directive standards, formats and conditions for medium of transmission of electronic data and document processing including electronic signature. 24. Presentment of Image for Payments 1/ A cheque or other paper based payment instrument may be converted to an electronic data by the exchange and storage of its image and the corresponding information which shall represent the original instrument. 2/ The image of a cheque or any other paper based payment instrument transmitted through a system shall be recognized as the equivalent of the paper that it represents. 3/ Once payment is effected using the image, the original paper may not be negotiable and can be destroyed. 4/ If the transfer of funds is not effected for any reason using the image, the original item may be presented for payment. 5/ The National Bank may issue directive on imaging of paper based payment instruments and their processing. PART FIVE REGULATION AND OVERSIGHT 25. Rules of Authorized Systems 1/ Each operator shall establish written rules for the governance, management and operations of a system that it runs. 6¹þ!4
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6025 2/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ ስር የተመለከቱት ደንቦች በብሔራዊ ባንክ መጽደቅ አለባቸው፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ፡- ሀ/ መሻሻሉ ወይም መሻሩ ለሕዝብ የሚሰጠውን ጥቅም፤ ለ/ የሥርዓቱ ተሳታፊ የሆኑትን ጥቅም፤ ሐ/ ወደፊት የሥርዓቱ ተሳታፊ ለመሆን ለሚያስቡ ሰዎች ያለውን ፋይዳ፤ እና መ/ ሌሎች ለሥርዓቱ መሳለጥ፣ አስተማ ማኝነት እና ደህንነት አስፈላጊ ናቸው ብሎ ያመነባቸውን ጉዳዮች፤ ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ መሠረት የወጣውን ማናቸውንም የኦፕሬተሩን ደንብ ለማሻሻል ወይም ለመሻር ይችላል፡፡ 4/ በተፈቀደለት ሥርዓት ተዘጋጅተው በሥራ ላይ የዋሉ ደንቦች፡- ሀ/ በደንቡ ላይ ተመልክቶ እንደሆነ ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ሲያበቃ፤ ለ/ ደንቡ በብሔራዊ ባንክ ሲሻር፤ ሐ/ ኦፕሬተሩ በፈቃዱ ስራውን ሲያቆም፤ ወይም መ/ የኦፕሬተሩ ፈቃድ ሲታገድ ወይም ሲሰረዝ፤ ተፈፃሚነታቸው ቀሪ ይሆናል፡፡ !6. በስርዓት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ ማንኛውም ኦፕሬተር፡- 1/ ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ሳያገኝ፤እና 2/ ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ካገኘ በኋላ ከ" ቀናት ለማያንስ ጊዜ ለሥርዓቱ ተሳታፊዎች ሳያሳውቅ፤ የሥርዓቱን መዋቅር፣ አሰራር ወይም አስተዳደር መለወጥ አይችልም፡፡ 2/ Rules established by an operator under subarticle (1) of this Article shall be approved by the National Bank. 3/ The National Bank may vary or revoke any rules of the operator established under sub-article (1) of this Article, where it considers appropriate to do so, having regard to: a) whether the variation or revocation is in the public interest; b) the interests of the participants in the system; c) the interests of people who, in the future, may desire access to the system; and d) any other matters it may consider relevant to smooth, safe and secure functioning of the system. 4/ The rules established in respect of an authorized system shall cease to be in force on: a) the prescribed expiry date, if any, of such rules; b) revocation of the rules by the National Bank; c) voluntary cessation of operations by the operator; or d) suspension or revocation of authorization of the operator. 26. Changes in a System No operator may cause any change in the structure, operation or administration of its system without: 1/ prior approval of the National Bank; and 2/ giving notice of not less than thirty days, after the approval of the National Bank, to the other participants of the system. 6¹þ!5
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6026 !7. ስለፋይናንስ መዝገቦች 1/ ብሔራዊ ባንክ የተፈቀደላቸው ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎች፣ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ዎች እና የግብይት ማዕከሎች የሂሳብ መግለጫ ቸውን በዓለም አቀፍ የሂሣብ ሪፖርት አዘገጃጀት ደረጃዎች ተከትለው እንዲያዘጋጁ መመሪያ ሊሰጥ ይችላል፡፡ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ የተጠቀሰ ማናቸውም ተቋም፡- ሀ/ ያለበትን ሁኔታ በግልፅና በትክክል በሚያሳይ፤ ለ/ የሥራ እንቅስቃሴውንና የፋይናንስ አቋሙን በሚገልፅ፤ እና ሐ/ ሥራውን በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችና አዋጁን ለማስፈፀም በወጡ ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት እያካሄደ ስለመሆኑ፤ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጥ በሚያስችለው ሁኔታ መዝገቦቹን መያዝ አለበት፡፡ 3/ ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎችና የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች የሚያከናውኑትን እያንዳንዱን የሥራ እንቅስቃሴ ዓይነት መዝግበው ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡ የእነዚህን ሰነዶች ፎርምና በውስ ጣቸውም የሚመዘገቡትን ጉዳዮች ብሔራዊ ባንክ ሊወስን ይችላል፡፡ 4/ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መፃሕፍት አዋጅ ቁጥር 1)&9/09)(1 ድንጋ ጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎች፣ የግብይት ማዕከሎች እና የክ ፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች በሚያ ከናውኑት ተግባር እና የአስተዳደር እንቅ ስቃሴ የያዙትን ሰነድና መረጃ በሙሉ ሰነዱ ወይም መረጃው ከተያዘበት ቀን ጀምሮ ለ0 ዓመት ጠብቀው ማቆየት አለባቸው፡፡ 5/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /4/ ላይ የተመለከተው መረጃ በኤሌክትሮኒክ ዘዴ ሊያዝ ይችላል፡፡ !8. ኦዲትና ምርመራ 1/ ብሔራዊ ባንክ የማናቸውንም ኦፕሬተር፣ ተሳ ታፊ፣ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ወይም የግብይት ማዕከል ሂሳብ፣ መዝገብ፣ ሰነዶችና ሌሎች ማናቸውንም ረኮርዶች ለመመርመር ወይም በገለልተኛ ኦዲተሮች ለማስመርመር ይችላል፡፡ ለዚህም ሲባል ተመርማሪ ወገኖች ብሔራዊ ባንክ ወይም ኦዲተሮቹ ስራቸውን በአግባቡ እንዲያከናውኑ አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ አለባቸው፡፡ 27. Financial Records 1/ The National Bank may direct operators, participants, issuers of payment instruments and central counterparties to prepare financial statements in accordance with international financial reporting standards. 2/ Any institution which is referred to under subarticle (1) of this Article shall keep such records as are necessary to enable the National Bank to acertain in a manner: a) exhibit clearly and correctly the state of its affairs; b) explain its transactions and financial position; and c) whether it had complied with the provisions of this Proclamation and regulations and directives issued for the implementation of this Proclamation. 3/ Operators, participants and issuers of payment instruments shall register and keep documents for each type of transaction. The form and required entries of such documents may be prescribed by the National Bank. 4/ Without prejudice to the provisions of the Ethiopian National Archives and Library Proclamation No. 179/1999, operators, participants, central counterparties, a clearing house and issuers of payment instruments shall retain all records obtained by them during the course of their operation and administration for a period of 10 years from the date of the establishment of a record. 5/ The retention of records under sub-article (4) of this Article may be effected by electronic means. 28. Audit and Examination 1/ The National Bank may conduct audits or commission independent auditors to conduct an audit of the accounts, books, documents and any other records of an operator, a participant, issuer of a payment instrument or a central counterparty; and each such entity shall assist the National Bank or its auditors to the extent necessary for carrying out the audit. 6¹þ!6
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6027 2/ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ተግባር ለማከናወን አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ በቅድሚያ አሳውቆ ወይም ሳያሳውቅ የኦፕሬተርን፣ የተሳታፊን፣ የክፍያ መፈፀ ሚያ ሰነድ አውጪን ወይም የግብይት ማዕከልን የሥራ ቦታዎች፣ የሥራ መገልገ ያዎች፣ የሥራ መሳሪያዎች፣ ኮምፒውተ ሮች፣ ማሽነሪዎች፣ መዝገቦች ወይም ሌሎች ሰነዶች፣ ሂሳቦች ወይም የሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገቦች መመርመር ይችላል፡፡ 3/ ማንኛውም ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ፣ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ወይም የግብይት ማዕከል በብሔራዊ ባንክ በተጠየቀ ጊዜ መዝገቦችን፣ ቃለጉባኤዎችን፣ የሂሳብ መዝገቦችን፣ የፋይናንስ ሰነዶችን፣ የዋስትና ሰነዶችን፣ የክፍያ ደረሰኞችን፣ ሪፖርቶችን ወይም ሌሎች ማናቸውም ከራሱ ወይም ከሥራ ሸሪኩ ጋር ተያያZነት ያላቸውን ሰነዶች በብሔራዊ ባንክ ለተመረጠ ማንኛውም መርማሪ ወይም ኦዲተር ባንኩ፣ መርማሪው ወይም ኦዲተሩ በሚወስነው ጊዜ እና ሁኔታ ማቅረብ አለበት፡፡ 4/ ብሔራዊ ባንክ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /3/ መሠረት ያገኘውን መረጃ፡- ሀ/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች ለማስፈፀም፤ ለ/ የክፍያ ስርዓቱን አስተማማኝነት፣ ውጤ ታማነትና ደሕንነት ለማረጋገጥ፤ ሐ/ በህግ ሥልጣን ለተሰጣቸው አካላት፤ መ/ በፍርድ ቤት ሲታዘዝ፤ ሠ/ ባንኩ ተጠሪ ለሆነለት አካል፤ ወይም ረ/ ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን የዓለም ዐቀፍ ስምምነቶች ግዴታዎች ለመወጣት፤ ካልሆነ በስተቀር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መን ገድ ለሌላ ማንኛውም ሰው መግለጽ የለበትም፡፡ !9. የውጭ ኦዲተሮች ሹመትና ግዴታ 1/ ማንኛውም ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም የክ ፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ የውጭ ኦዲ ተር ይሾማል፡፡ የኦዲተሩም ሹመት በብሔ ራዊ ባንክ መጽደቅ አለበት፡፡ 2/ The National Bank may, where it is of the opinion that it is necessary for the purposes of carrying out its functions under this Proclamation, examine, with or without any prior notice, the premises, apparatus, equipment, computer, machinery, books or other documents, accounts or transactions of an operator, a participant, issuer of a payment instrument or a central counterparty. 3/ An operator, a participant, issuer of a payment instrument or a central counterparty shall provide any information requested by the National Bank and produce all book, minutes, accounts, cash instruments, securities, vouchers, reports or any documents relating to its business or the business of its affiliates for the examination by any examiner or auditors appointed by the National Bank at such time and manner the National Bank, the examiner or auditor specifies. 4/ Any information obtained by the National Bank pursuant to sub-article (3) of this Article shall not be directly or indirectly disclosed to another person except: a) for the purposes of fulfilling the requirements of this Proclamation; b) it is necessary to ensure the financial integrity, effectiveness and security of the system; c) to a recipient who is legally authorized to get such information; d) ordered by a court of law; e) to the body which the National Bank is accountable; or f) it is required for the purpose of meeting obligations which Ethiopia has entered into under international agreements. 29. Appointment and Obligations of External Auditors 1/ An operator, a participant or payment instrument issuer shall appoint an external auditor. The appointment of such auditor shall be approved by the National Bank. 6¹þ!7
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6028 2/ ኦፕሬተሩ፣ ተሳታፊው ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪው በብሔራዊ ባንክ ተቀባይነት ያለው የውጭ ኦዲተር ለመሾም ያልቻለ እንደሆነ ብሔራዊ ባንክ ኦዲተሩን ይሾምለታል፡፡ በዚህ ሁኔታ የተሾመው ኦዲተር ክፍያም በብሔራዊ ባንክ ተወስኖ ኦዲተሩ በተሾመለት ሰው የሚከፈል ይሆናል፡፡ 3/ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ኦዲተሮች ለመሾም ብቁ የሚያደርጓቸውን መሠረታዊ መስፈር ቶችና የአገልግሎት ዘመን ይወስናል፡፡ 4/ የውጭ ኦዲተሩ ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ፡- ሀ/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት የወጣ ደንብ፣ መመ ሪያ፣ ማስታወቂያ ወይም ትዕዛዝ መጣ ሱን ወይም ያለመከበሩን፤ ወይም ለ/ የማጭበርበር ወይም ሌላ የዕምነት ማጉ ደል ወንጀል ስለመፈፀሙ የሚያረጋግጥ ማስረጃ መኖሩን፤ ሲደርስበት ጉዳዩን ወዲያውኑ ኦዲት ለሚደ ረገው ሰው፣ ለብሔራዊ ባንክ እና ለሌሎች ለሚመለከታቸው የህግ አስፈፃሚ አካላት ማሳወቅ አለበት፡፡ 5/ ብሔራዊ ባንክ በውስጥም ሆነ በውጭ ኦዲተ ሮች በኦዲት ተደራጊው ላይ የቀረበውን ማናቸውንም ሪፖርት ቅጂ ማግኘት ይችላል፡፡ 6/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ ወይም /2/ ወይም በዚህ አዋጅ አንቀፅ !8 ንዑስ አንቀፅ /1/ መሠረት የተሾመ ኦዲተር በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /4/ ወይም /5/ የተደነገገውን ወይም በብሔራዊ ባንክ የቀረበውን የመረጃ ጥያቄ በማክበሩ ምክንያት አይጠየቅም፡፡ ክፍል ስድስት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ". ስለአገልግሎት ክፍያ ብሔራዊ ባንክ ከኦፕሬተሮች፣ ከተሳታፊዎች እና ከክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች የአገልግሎት ዋጋ ሊሰበስብ ይችላል፡፡ 2/ If an operator, a participant or payment instrument issuer fails to appoint an external auditor satisfactory to the National Bank, the Bank may appoint an auditor for such person; and the remuneration of such auditor shall be determined by the Bank and paid by the person to whom the auditor is appointed. 3/ The National Bank shall determine the basic criteria for appointment and tenure of external auditors. 4/ Where in the course of the performance of his duties, the external auditor is satisfied that: a) there has been a breach of or noncompliance with this Proclamation or regulation, directive, notice or order issued under this Proclamation; or b) there is evidence that a criminal offence involving fraud or other dishonesty may have been committed; he shall immediately report the matter to the auditee, the National Bank and other concerned law enforcement agencies. 5/ The National Bank may obtain copies of reports submitted to the auditee by both its internal and external auditors. 6/ An auditor appointed under sub-article (1) or (2) of this Article or sub-article (1) of Article 28 of this Proclamation may not be liable for reason of compliance with sub-article (4) or (5) of this Article or any request for information by the National Bank. PART SIX MISCELLENEOUS PROVISIONS 30. Service Charges The National Bank may collect service charges from operators, participants and issuers of payment instruments. 6¹þ!8
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6029 "1. አለመግባባትን ስለመፍታት 1/ በዚህ አዋጅ የተሸፈነ የብሔራዊ የክፍያ ስርዓት ጉዳይን አስመልክቶ በሥርዓቱ ተዋ ናዮች መካከል የሚነሳ ማናቸውም የፍትሐ ብሔር አለመግባባት በእርቅ ይፈታል፡፡ 2/ አለመግባባቱን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ /1/ እንደተደነገገው በእርቅ ለመፍታት ያልተቻለ እንደሆነ ጉዳዩ በሽምግልና ዳኝ ነት ይፈታል፡፡ 3/ ስለይግባኝ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /2/ መሠረት በሽም ግልና ዳኝነት የተሰጠው ውሳኔ የመጨረሻና በተከራካሪ ወገኖች ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ 4/ ብሔራዊ ባንክ ከብሔራዊ የክፍያ ስርዓት ጋር በተያያዘ የሚነሱ አለመግባባቶች በዚህ አንቀፅ ድንጋጌዎች መሠረት ስለሚፈቱበት ሁኔታ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡ "2. ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት ምክር ቤት መንግሥት ብሔራዊ የክፍያ ስርዓትን በሚመ ለከት ብሔራዊ ባንክን የማማከር ሚና የሚኖረው ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት ምክር ቤት ሊያቋቁም ይችላል፡፡ "3. በቅን ልቦና ለተፈፀመ ድርጊት የተሰጠ ጥበቃ ይህን አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት የወጣ ደንብ፣ መመሪያ፣ ትዕዛዝ ወይም የአሠራር ሥርዓትን ለማስፈፀም ሲባል ብሔራዊ ባንክ ወይም ማንኛውም የብሔራዊ ባንክ ኃላፊ፣ ሠራተኛ ወይም ወኪል በቅን ልቦና ለሚፈፅመው ማናቸውም ድርጊት ሊከሰስ አይችልም፡፡ "4. ሕግን ስለመጣስ እና ስለአስተዳደራዊ እርምጃ ብሔራዊ ባንክ ኦፕሬተር፣ ተሳታፊ ወይም የክ ፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ የዚህን አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት የወጣን ደንብ፣ መመሪያ፣ ትዕዛዝ ወይም የአሠራር ሥርዓት መጣሱን ካረጋገጠ እንደአግባቡ ከዚህ ቀጥሎ ከተመለከቱት አንድ ወይም ከዚያ በላይ አስተዳ ደራዊ ዕርምጃዎችን መውሰድ ይችላል፡- 1/ ለጥፋተኛው የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት፤ 31. Settlement of Disputes 1/ Disputes among parties involved in the national payment system concerning any civil matter arising under this Proclamation shall be resolved by mediation. 2/ Where the disputes cannot be resolved through mediation as per sub-article (1) of this Article the matter shall be settled by arbitration. 3/ Without prejudice to provisions of the Civil Procedure Code relating to appeals, the arbitral award under sub article (2) of this Article shall be final and binding on the parties. 4/ The National Bank may issue directive for the resolutions of disputes arising in relation to national payment system in accordance with the provisions of this Article. 32. National Payment System Council The government may establish a National Payment System Council which shall have an advisory role to the National Bank with regard to the national payment system. 33. Protection for Acts Done in Good Faith
No suit shall lie against the National Bank or officers, employees or agents of the National Bank in respect of anything done in good faith to implement this Proclamation or regulation or directive issued pursuant to this Proclamation, or order or customary practice. 34. Infringements and Administrative Measures The National Bank may, as appropriate, take one or more of the following administrative measures against any operator, participant or issuer of payment instruments, where it determines that an infringement was committed on any provision of this Proclamation or regulations or directives issued pursuant to this Proclamation, or order or customary practice: 1/ issue written warning to the perpetrator; 6¹þ!9
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6030 2/ በጥፋተኛው ላይ ገደብ መጣል ወይም ጥሰቱ ለቀጠለበት ለእያንዳንዱ ቀን እስከ ብር !ሺ የሚደርስ ገንዘብ መቅጣት፤ 3/ የጥፋተኛውን ዳይሬክተሮች፣ ዋና ሥራ አስፈ ፃሚ፣ ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ወይም ሠራተ ኞች ከስራቸው ማገድ ወይም ማሰናበት፤ ወይም 4/ የጥፋተኛውን የሥራ ፈቃድ ማገድ ወይም መሰረዝ፡፡ "5. ስለ ጥፋትና ቅጣት 1/ በሌላ ህግ የበለጠ የሚያስቀጣ ካልሆነ በስተቀር የዚህን አዋጅ አንቀፅ 5 ንዑስ አንቀፅ /1/ ወይም አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ /1/ ድንጋጌ የጣሰ ማንኛውም ሰው ከ0 እስከ 05 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና የጥሰት ድርጊቱ ለቀጠለበት ለእያንዳንዱ ቀን ብር !ሺ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 2/ የኦፕሬተር፣ የተሳታፊ ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ዳይሬክተር፣ ስራ አስኪያጅ ወይም ሰራተኛ፡- ሀ/ ኦዲተር ወይም በብሔራዊ ባንክ በአግ ባቡ የተወከለ ኢንስፔክተር በዚህ አዋጅ መሠረት ስራውን በተገቢው ሁኔታ እንዳ ያከናውን መሰናክል ከሆነ፤ ለ/ የኦፕሬተሩ፣ የተሳታፊው ወይም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ሂሳብ፣ መዝገብ ወይም ሪከርድ ላይ ጉዳት ያደረሰ፣ ያወ ደመ፣ የቀየረ ወይም ወደ ሃሰተኛ ሰነድነት ወይም መረጃ የለወጠ ከሆነ፤ ወይም ሐ/ በተፈቀደ ስርዓት ሂሳብ መዝገብ ውስጥ ሃሰተኛ ሪከርዶች ያሰፈረ ወይም መሠረ ታዊ መረጃዎችን ሳያሰፍር የቀረ ከሆነ፤ ወይም መ/ በዚህ አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት በወጣ ደንብ ወይም መመሪያ መሠረት መስጠት ያለበትን መረጃ ሳይሰጥ ከቀረ ወይም ሃሰተኛ ወይም ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ ከሰጠ፤ ወይም ሠ/ ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት፣ ህግ፤ መረጃ ውን ለመቀበል ህጋዊ ሥልጣን ያለው ሰው ወይም ብሔራዊ ባንክ ካልጠየቀ ወይም ካላዘዘ በስተቀር በሚስጥር ጠብቆ ሊይዝ የሚገባውን የማንኛውንም ሰው መረጃ አሳልፎ ከሰጠ፤ ከ0 እስከ 05 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከብር $ሺ እስከ ብር 1)ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቃጣል፡፡ 2/ impose restrictions or fines on the perpetrator in an amount up to Birr 20,000 per day for each day that the infringement continues; 3/ suspend or dismiss directors, chief executive or other officers or employees of the perpetrator; or 4/ suspend or revoke the authorization of the perpetrator. 35. Offences and Penalties 1/ Unless a higher penalty is applicable under any other law any person who contravenes the provisions of sub-article (1) of Article 5 or subarticle (1) of Article 8 of this Proclamation shall be punished with a rigorous imprisonment from 10 to 15 years and with a fine of Birr 20,000 in respect of each day on which the contravention continues. 2/ If a director, a manager or an employee of an operator, a participant, or issuer of payment instrument: a) obstructs the proper performance, to be conducted in accordance with this Proclamation, of an auditor or an inspector duly authorized by the National Bank; or b) damages, destroys, alters or falsifies accounts, books or records of the operator, participant or issuer of payment instrument; or c) makes false entries or fails to enter material items in the accounts of an authorized system; or d) fails to provide information which is required to be disclosed pursuant to this Proclamation or regulation or directive issued hereunder or give false or inaccurate information; or e) discloses any confidential information relating to any person except required or ordered by court, law, legally authorized person or National Bank; shall be punished with a rigorous imprisonment from 10 to 15 years and with a fine from Birr 50,000 to Birr 100,000. 6¹þ"
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6031 3/ ማናቸውንም የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ ያለህጋዊ ፈቃድ የሰራ ወይም አስመስሎ የሰራ ወይም የለወጠ ማንኛውም ሰው ከ0 እስከ 05 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እና ከብር $ሺ እስከ ብር 1)ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 4/ ማናቸውንም በማስመሰል የተሰራ፣ የሌለ፣ የተለ ወጠ፣ የጠፋ፣ የተሰረቀ፣ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት፣ የተሰረዘ ወይም በተጭበረበረ መንገድ የተገኘ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ መሆኑን እያወቀ የተጠቀመ ወይም ለመጠቀም የሞከረ፣ ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባ፣ ወደ ውጭ የላከ፣ የገዛ፣ የያዘ፣ በባለአደራነት የተቀበለ፣ የሸጠ ወይም ለሽያጭ ያቀረበ ወይም በስጦታ የለገሰ ማንኛውም ሰው ከ5 እስከ 05 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እና ከብር $ሺ እስከ ብር 1)ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 5/ ሀሰተኛ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ ለመስራት በማሰብ ማንኛውም መሣሪያ፣ ቅርፅ ማውጫ፣ ወረቀት፣ ብረታብረት ወይም ማናቸውም ሌላ ቁስ ይዞ የተገኘ፣ ወደ አገር ውስጥ ያስገባ፣ ወደ ውጭ ሀገር የላከ ወይም ለሌላ ሰው ያስተላለፈ ማንኛውም ሰው ከ7 እስከ 0 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እሥራት እና ከብር $ሺ እስከ ብር 1)ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 6/ ማንኛውም ሰው፡- ሀ/ የቀረበለት የክፍያ መፈጸሚያ ሰነድ በማስመ ሰል የተሰራ፣ የሌለ፣ የተለወጠ፣ የጠፋ፣ የተ ሰረቀ፣ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት፣ የተሰ ረዘ ወይም በተጭበረበረ መንገድ የተገኘ መሆኑን እያወቀ ሸቀጥ፣ አገልግሎት ወይም ማናቸውንም ዋጋ ያለው ጥቅም ለክፍያ መፈ ጸሚያ ሰነድ አምጪው የሰጠ ከሆነ፤ ወይም ለ/ በማስመሰል የተሰራን፣ የሌለን፣ የተለወ ጠን፣ የጠፋን፣ የተሰረቀን፣ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበትን፣ የተሰረዘን ወይም በተጭ በረበረ መንገድ የተገኘን የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ በመጠቀም የተገኘ ገንዘብ፣ ንብረት ወይም አገልግሎት መሆኑን እያወቀ የተቀ በለ፣ የደበቀ፣ የተጠቀመ፣ ያስተላለፈ ወይም ያጓጓዘ ከሆነ፤ ከ2 እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት እና በገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 7/ ማንኛውም ሰው፡- ሀ/ የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪ ወይም ወኪሉ ሳይሆን የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ የሸጠ እንደሆነ፤ ወይም ለ/ ከክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪው ወይም ከወኪሉ ላይ ካልሆነ በስተቀር ከሌላ ሰው የክፍያ መፈፀሚያ ሰነድ የገዛ እንደሆነ፤ 3/ Whosoever without lawful authority makes, or forges or alters any payment instrument shall be punished with rigorous imprisonment from 10 to 15 years and with a fine from Birr 50,000 to Birr 100,000. 4/ Whosoever uses or attempts to use, exports, imports, purchases, acquires, accepts in trust, sells or offers for sale or donates any payment instrument which he knows to be forged, fictitious, altered, lost, stolen, expired, revoked or fraudulently obtained shall be punished with rigorous imprisonment from 5 to 15 years and with a fine from Birr 50,000 to Birr 100,000. 5/ Whosoever, with the intent of unlawful use of them, possesses, imports, exports or transfers machinery, mould, die, paper, metal or other material to be used for making any forged payment instrument shall be punished with rigorous imprisonment from 7 to 10 years and with a fine from Birr 50,000 to Birr 100,000. 6/ Whosoever: a) furnishes goods, services or any other valuable interest upon presentation of a payment instrument which he knows is forged, fictitious, altered, lost, stolen, expired, revoked or fraudulently obtained; or b) knowingly receives, conceals, uses, transfers or transports money, goods or services obtained by use of any forged, fictitious, altered, lost, stolen, expired, revoked or fraudulently obtained payment instrument; shall be punished with imprisonment from 2 to 5 years and with a fine. 7/ Whosoever: a) without being an issuer or agent thereof, sells a payment instrument; or b) buys a payment instrument from a person other than the issuer or its agent; 6¹þ"1
gA ØÁ‰L ነU¶T Uz¤È q Ü_R *4 ሐምሌ 01 qqN 2ሺ3 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 84 18 th July, 2011…. page 6032 እስከ 3 ዓመት በሚደርስ እስራት እና እስከ ብር 5ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 8/ በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ /1/ እስከ ንዑስ አንቀፅ /7/ የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደ ተጠበቁ ሆነው የዚህን አዋጅ ሌሎች ድንጋጌዎች ወይም በዚህ አዋጅ መሠረት የወጡ ደንቦችን ወይም መመሪያዎችን የጣሰ ወይም አፈፃፀማ ቸውን ያሰናከለ ማንኛውም ሰው እስከ 3 ዓመት በሚደርስ እስራት እና እስከ ብር 0ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 9/ የሦስተኛ ወገኖች መብት እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አንቀጽ የተመለከተን የወንጀል ድርጊት በመፈጸም የተገኘ ማንኛውም ሀብት በመንግሥት ይወረሳል፡፡ "6. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች አዋጁ በመጽናቱ ጊዜ በሥራ ላይ ባሉ ኦፕሬተሮች፣ ተሳታፊዎች፣ የክ ፍያ መፈፀሚያ ሰነድ አውጪዎች እና የእነዚሁ ወኪሎች ላይ ብሔራዊ ባንክ በሚወስነው የጊዜ ገደብ ውስጥ ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ "7. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስ ፈፀም የሚያስፈልጉ ደንቦችን ሊያወጣ ይችላል፡፡ 2/ ብሔራዊ ባንክ ይህን አዋጅና በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ መሠረት የወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችንና ትዕዛዞችን ማው ጣት ይችላል፡፡ "8. ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጎች ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሕግ፣ ትዕዛዝ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ በተደነገጉ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡ "9. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ 01 ቀን 2ሺ3 ዓ.ም GR¥ wLdgþ×RgþS yxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêE ¶pBlþK PÊzþÄNT shall be punished with an imprisonment up to 3 years and with a fine up to Birr 5000. 8/ Without prejudice to the provisions from subarticle (1) to (7) of this Article, any person who contravenes or obstructs the implementation of other provisions of this Proclamation or regulations or directives issued hereunder shall be punished with an imprisonment up to 3 years and with a fine up to Birr 10,000. 9/ Without prejudice to the rights of third parties, any asset derived from the commission of an offence referred to in this Article shall be confiscated by the government. 36. Transitory Provisions The provisions of this Proclamation shall apply on operators, participants, issuers of payment instruments and their agents conducting business on the effective date of this Proclamation within the time period to be specified by the National Bank. 37. Power to Issue Regulation and Directive 1/ The Council of Ministers may issue regulations necessary for the proper implementation of this Proclamation. 2/ The National Bank may issue directives and orders necessary for the proper implementation of this Proclamation and regulations issued pursuant to sub-article (1) of this Article. 38. Inapplicable Laws No laws, orders or customary practices, shall, insofar as they are inconsistent with the provisions of this Proclamation, be applicable with respect to matters provided for by this Proclamation. 39. Effective Date. This Proclamation shall enter into force up on the date of publication in the Federal Negarit Gazeta.
Done at Addis Ababa, this 18 th day of July, 2011 GIRMA WOLDEGIORGIS PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA 6¹þ"2
More like this from NBE
We email you every new NBE publication the day it's published.